Assosa University

acadamics

በዩኒቨርሱቲዉ ለ2015 ዓ.ም ተመራቂ ተማሪዎች መሰረታዊ የኮምፒዉተር ክህሎት ስልጠና በመሰጠት ላይ ነዉ

ለአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ለ2015 ዓ.ም ተመራቂ ተማሪዎች መሰረታዊ የኮምፒዉተር ክህሎት ማሳደጊያ ስልጠና ከመጋቢት 26-27/2015 ዓ.ም ለሁለት ተከታታይ ቀናት በመሰጠት ላይ ይገኛል፡፡ ስልጠናዉ እየተሰጠ የሚገኘዉ በሶስት ኮሌጆችና አንድ ትምሀርት ቤት ስር ለሚገኙ …

በዩኒቨርሱቲዉ ለ2015 ዓ.ም ተመራቂ ተማሪዎች መሰረታዊ የኮምፒዉተር ክህሎት ስልጠና በመሰጠት ላይ ነዉ Read More »

በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ሀገር ወዳድ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች ክበብ አስተባባሪዎች ለዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች የሕይወት ክህሎት ስልጠና ሰጡ

(መጋቢት19/2015 ዓ.ም) የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ሀገር ወዳድ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች ክበብ በ2014 ዓ.ም የተመሠረተ ሲሆን የተመሰረተበት ዓላማም፡- ተቋማዊ ልህቀት እና የተማሪዎች ስኬት ባህል በመፍጠር የዩኒቨርሲቲውን የተልዕኮ ስኬት ለማገዝ የተቋቋመ ክበብ ነው፡፡ ከዚህም …

በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ሀገር ወዳድ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች ክበብ አስተባባሪዎች ለዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች የሕይወት ክህሎት ስልጠና ሰጡ Read More »