Assosa University

በሰላም እጦት ምክኒያት ከመኖሪያ ቀያቸው ተፈናቅለው መማር ላልቻሉ ህፃናት የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ ተደረገ

የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ በሰላም እጦት ምክኒያት ከመኖሪያ ቀያቸው ተፈናቅለው በቡልድግሉ ወረዳ በተለያዩ መጠለያ ጣቢያዎች ተጠልለው ለሚገኙና መማር ላልቻሉ ህፃናት ትምህርታቸውን እንዲከታተሉ የሚያግዛቸው ከዚህ በፊት ቃል በተገባው መሰረት 3000 ደብተርና 1000 እስክብርቶ ድጋፍ አደረገ። የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፉንም የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶ/ር ከማል አብዱረሂም ለአሶሳ ዞን ም/አስተዳዳሪ እና ለብልድግሉ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ የዩኒቨርሲቲው ማኔጅመንት በተገኙበት አስረክበዋል።

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *