Assosa University

Announcement

(no title)

Call for papers

The 8th Annual National Research Conference

call for papers

Assosa University planned to host 6th National Annual national research conference from March 20-21,2020 Under the Grand Theme “Science, Technology and Art for sustainable Development”. The Grand them comprises all aspect of research output that contribute to the growth and transformations of the nation and sustainable development. The purpose of the conference is to create platform by which researcher from different area will present, discus and communicate their research output with stakeholders in order to frame out their proper application and use.

ማስታወቂያ

ለሁሉም የአሶሳ ዩኒቨረሲቲ ማህበረሰብ በሙሉ

የኮሮና ቫይረስ በአሁኑ ሰዓት የአለም ስጋት መሆኑ በብዙሀን መገናኛዎች እየተሰራጨ ይገኛል፡፡ የኮሮና ቫይረስ መሰራጫ መንገድ በሰዎች ንክክ በመሆኑ ዩኒቨርሲቲ ሰዎች በብዛት የሚገኙበት ቦታ በመሆኑ  የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ የበሽታዉ ሁኔታ እስክረጋጋ ድረስ በዩኒቨርሲቲዉ ሊወሰዱ የሚገቡ ቅድመ ሁኔታዎች ላይ በመወያየት የሚከተሉትን ወሳኔዎች አስተላልፏል፡-

  • 7 አባላት ያሉት ግብረ ኃይል አቋቁሞ የበሽታዉን ሁኔታ በየቀኑ እየተከታተለ እና መረጃ እያደራጀ  የተቋሙን ሁኔታ ለህዝብ ተደራሽ ያደረጋል
  • ከ08-07-2012 ዓ/ም ጀምሮ ለሚቀጥሉት ሁለት ሳምንታት ት/ት እንዳይናር ተደረጓል
  • ከ08-07-2012 ዓ/ም ጀምሮ መምህራን ለተማሪዎች ፊት ለፊት የሚያሰተምሯቸዉን ት/ቶች በማሰቀረት ለተማሪዎች Hand out, reference books,online and soft copy materials በበቂ ደረጃ በማቅረብ እና ሌሎች ዘዴዎችን በመጠቀም የበግላቸዉ/ በክፍላቸዉ ሆነዉ እንዲያነቡ፤ መምህራን በኢሜይልና በተለያዩ ዘዴዎች የመማር ማስተማሩን ስራ አንዲመሩት የተወሰነ ሲሆን፤ ይህንን ተግባራዊ ማድረጋቸዉን አንዲረጋገጥ
  • ተማሪዎች በምግቤትና ላይበራሪ አካባቢ መተፈፈግን ለማስቀረት የመቀመጫዎች ጥግግት እንዳይኖር የአገልግሎት ሰዓት ማራዘም
  • አስገዳጅ ስብሰባዎች እንኳ ቢኖሩ ሰፋ ባለአዳራሽ አንዲካሄዱ
  • የተለየ የበሽታዉ ምልክት ቢከሰት የተጠርጣሪዉ ማቆያ ተለይቷል