Assosa University

Day: January 1, 2025

የዩኒቨርሲቲው ሴኔት በሦስት አጀንዳዎች ላይ ውሳኔዎችን አሳለፈ

የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ሴኔት የሬሜድያል ተማሪዎች ቅበላ፣ የሁለተኛ ዲግሪ ተማሪዎች ውጤት ማፅደቅ እና የዩኒቨርሲቲው መሪ ቃል አመራረጥ ዙሪያ ተወያይቶ ዉሳኔዎችን አሳልፏል፡፡በስብሰባው የ2017 ዓ/ም የሬሜዲያል ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ጥር 22- 23 2017 …

የዩኒቨርሲቲው ሴኔት በሦስት አጀንዳዎች ላይ ውሳኔዎችን አሳለፈ Read More »